የውጭ ሀገር ወሊድ የቆንስላ ሪፖርት ምንድን ነው?

በውጭ ሀገር ውስጥ ከአሜሪካ ዜጋ ወላጅ የተወለዱ ልጆች የአሜሪካ ዜግነት ይገባኛል ጥያቄ ሊኖራቸው ይችላል። የውጭ ሀገር ወሊድ የቆንስላ ሪፖርት (CRBA) ከሀገር ውጭ ከአሜሪካ ዜጋ ወላጅ(ዎች) ለተወለዱ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጅ ለተወለደ እንደ የአሜሪካ ዜግነት ይፋዊ ማስረጃ ሆኖ የሚያገለግል የምስክርነት ወረቀት ነው። ህጻኑ ሲወለዱ የአሜሪካ ዜግነት ማግኘታቸን በሰነድ ያረጋግጣል።

ስለ ማስተላለፊያ መስፈርቶች እና የማመልከቻ መመሪያዎች መረጃ በሚከተለው ድረ-ገጽ ላይ ቀርቧል። https://et.usembassy.gov/consular-report-of-birth-abroad-crba/